የኢትዮጵያ አየር ኃይል ከፍታ.
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የካቲት 11 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር ኃይል የሀገራችንን ሉዓላዊነት በማስከበር ረገድ የነበረውን ታሪካዊ ቀዳሚነት፣ አሁን ካለው ፈጣን የቴክኖሎጂ ሽግግር ጋር በማቀናጀት አዲስ ምዕራፍ ላይ ይገኛል። ይህ እምርታ ተቋሙን በአፍሪካ ብሎም በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍ አድርጎ የሚያስጠራ ስትራቴጂካዊ ድል ነው። 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በደመቀ ሁኔታ ባከበረበት በዚህ ወቅት፣ አየር ኃይሉ የታሪክ

