“ሁሉም ቢናገሩት ሆድ ባዶ ይቀራል” እንዲሉ አበው፣
By. Dr Abraham Baley ለሆነውም-ላልሆነውም እንተ-ፈንቶ መልስ ከመስጠት መቆጠብ የሚለውን መርሕ የማስቀድም ብሆንም፤ ሰሞኑ አቶ ገዱ በሰጡት“ቃለ-መጠይቅ” ሰምቼ ግን ሀሳቤን ላክፍል ወደድኹ:: ቅድመ-ሐሳብ የህብረትን ዋጋ፣ በጋራ የመሆንን ልዕልና በጫካ ምሳሌ ካቀረበው የአለማየሁ ዋሴ “ጫካ” መፅሓፍ ውስጥ “እነ ዝሆን-አንጀት አና ግንዳሞቹ ” በስራ እና በባህርያቸው የተጠሩት እፅዋት ፤ ከሰሞኑ “ የአቶ ገዱ፣ ልጅ ቴዎድሮስ ፀጋዬ እና

