September 21, 2025

Amharic

Africa Amharic News

ኢትዮጵያ ማንሠራራት በጀመረችበት እና ታላቁ የሕዳሴ ግድብ በተመረቀበት ጊዜ ለሚከበረው አዲስ ዓመት እንኳን አደረሳችሁ

ያለፈው ዓመት ፈጣሪ ከጎናችን፣ ስኬት በደጃችን መሆኑን ያየንበት ዓመት ነበር፡፡ በግብርና፣ በቱሪዝም፣ በማዕድን፣ በአምራችነት እና በአይሲቲ ዘርፎች ያስመዘገብናቸው ውጤቶች ይሄንን ይመሰክራሉ፡፡ ኢትዮጵያን ያህል ሀገር፣ ኢትዮጵያውያንን ያህል ሕዝብ ይዘን በትጋት ከሠራን፣ ከዚህ በላይ ድል ልናሳካ እንደምንችል ምስክራችን የሕዳሴ ግድብ ነው፡፡ ከእርግዝና ወራት ሁሉ እጅግ አስቸጋሪዎቹ፣ እጅግ አስፈሪዎቹ እና እጅግ ፈታኞቹ የመጨረሻዎቹ ሰዓታት ናቸው ይባላል፡፡ በሕዝብ ልብ

Read More
Africa Amharic News

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ አቤ ሳኖ የሚመራ የባንኩ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጅዳና አካባቢው ከሚኖሩ ዳያስፖራ ጋር ውይይት አደረጉ

የባንኩ የልዕውካን ቡድን በጅዳና አካባቢው ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር በህጋዊ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ ገንዘብ በማስተላለፍ እና ባንኩ በሚሰጣቸው ልዩ ልዩ አገልግሎቶችና ማበረታቻዎች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል፡፡ በውይይቱ ክቡር አቶ አቤ እንደገለጹት በኢትዮጵያ እየተካሄደ ካለው መሰረታዊ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ፖሊሲ ለውጥ በኋላ ወደ አገር ቤት እየገባ ያለው የውጭ ምንዛሬ እየጨመረ ቢሄድም በህጋዊ መንገድ የሚገባው አነስተኛ በመሆኑ ላኪ ዜጎችም

Read More
Africa Amharic News

የጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የ“እመርታ ቀን” መልዕክት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3 (HornCurrent) – የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በ“እመርታ ቀን” እንደተጠራው ልዩ ቀን ሕዝቡን በመመልከት መልዕክት አቀረቡ። “እመርታ ለዘላቂ ከፍታ” በሚል መልዕክታቸው ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የታሪክ እድልና የመንገዳችን ታላቅነት ሲያሳስቡ እንዲህ ብለዋል፦ “የወረስነው ዕዳ ብዙ፤ የምንጓዝበት መንገድ ረዥም፤ ሕዝባችንም ፍላጎት ሰፊ ነው፡፡ ቀስ በቀስ በሚደረግ የተለመዶ ጉዞ ወደምንፈልገው የብልጽግና ምእራፍ አንደርስም።

Read More
Africa Amharic Ethiopia News

በሕይወት እያለሁ የግድቡን መጠናቀቅ የማየት ህልሜ እውን በመሆኑ ደስተኛ ነኝ”

መሐመድ አልአሩሲ በሕይወት እያለሁ የግድቡን መጠናቀቅ የማየት ህልሜ እውን በመሆኑ ደስተኛ ነኝ ሲሉ መሐመድ አልአሩሲ ተናገሩ። ለታላቁ ሕዳሴ ግድብ ጥብቅና በመቆም በአረብኛ ሲሟገቱ የሚታወቁት እና የምክር ቤት አባል የሆኑት ብሎም የውሀና ኢነርጂ ሚንስቴር አማካሪ መሐመድ አልአሩሲ ከኢፕድ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ የዓባይ ግድብ ተጠናቆ ማየት ትልቁ ሕልማቸው እንደነበር ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ለቅኝ ገዥዎች ያልተንበረከከች በተባበረ ክንድ አድዋ

Read More
Africa Amharic

በሶማሌ ክልል የጅምላ ግድያ የዳናን ወረዳ ጥቃት መጠነ ሰፊ የሆነ ብጥብጥ አስከትሏል

HornCurrent News Desk – ኦገስት 25፣ 2025 በሶማሌ ክልል በድሃናን ወረዳ በቅርቡ በክልሉ ፕሬዝዳንት ሙስጠፋ ኡመር አስተዳደር የተወሰደውን አወዛጋቢ የመዋቅር ለውጥ ነዋሪው ውድቅ ካደረገ በኋላ ዛሬ ማለዳ በንፁሀን ዜጎች ላይ የጅምላ ግድያ ተፈጽሟል። የአይን እማኞች የታጠቁ ሚሊሻዎች በህብረተሰቡ ላይ ጥቃት በመሰንዘር ቢያንስ አንዲት ሴት መግደላቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች በገለጹት መሰረት ፖለቲካዊ ጥቃት ነው

Read More
Africa Amharic

አንድ ድርጅት እንዴት የፓርቲ መሪና የፓርቲ ሊቀ መንበር ይኖረዋል?

የ #ኢዜማ የአደረጃጀት መርህ በሀገርና በድርጅት ፍላጎትና ጥቅም መሀከል ሊኖር የሚገባውን ጤናማ ግኙነት ከማረጋገጥ አንጻር፤ በሀገራችን በተለይ በምርጫ ስም ሥልጣን መያዝ ከተጀመረበት ወቅት አንስቶ በአሸናፊነት እራሳቸውን ያስቀመጡ ድርጅቶች በሀገርና ሕዝብ ላይ ካደረሱት ከፍተኛ ጉዳቶች መሀከል አንዱ የድርጅትን ፍላጎትና ጥቅም ከሀገር ፍላጎትና ጥቅም ለይቶ ካለማየት የደረሰው ጉዳት ነው። የመጀመሪያው የጉዳት ዓይነት በማናቸውም በተረጋጉ ሀገሮች የሚታየውን መንግሥትን

Read More
Africa Amharic News

የኮንፍረስ ቱሪዝም ያልተነካ እምቅ ሀብታችን ነዉ ።”

በመጪዎቹ የዻጉሜ እና የመስከረም ወራት በመዲናችን አዲስ አበባ ለሚካሄዱት የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ ሳምንት, ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ , ሁለተኛው የካረቢያን እና አፍሪካ መሪዎች“ካሪኮም” ጉባኤን አስመልክቶ ከሆቴል ኢንዱስትሪ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ጋር የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ላይ ጠቃሚ ዉይይት አድረገናል ። የአገራት መሪዎችን ፣ የአለም አቀፍ ተቋማት ፣ የአየር ንብረት ተመራማሪዎችን ፣ አለም አቀፍ

Read More
Africa Amharic News

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የመራጭ ተመራጭ ውይይት ተጀመረ

ነሐሴ 04 ፣ 2017 ዓ.ም፤ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ሀዲያ ዞን ኮንትብ 03 ምርጫ ክልል የ2017 ዓ.ም. የክረምት የመራጭ ተመራጭ ህዝብ ወክልና ሥራ ተጀምሯል። የዞኑ ዋና አስተዳደሪ እና ሌሎች አስፈጻሚ አካላት በተገኙበት የክረምት የመራጭ ህዝብ የውክልና ሥራ የጋራ መድረክ መካሄዱን የተከበሩ ወ/ሮ ሙሉነሽ ላሞሬ ገልጸዋል፡፡ የጋራ መድረኩን በመከተል በኮንተብ 03 ምርጫ ክልል ካሉ ሦስት ወረዳዎችና

Read More
Africa Amharic News

የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት መግለጫ

እኛ የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ከሐምሌ 30 እስከ ነሐሴ 02 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረግነው መደበኛ ስብሰባ በዓለማዊ፣ አህጉራዊ፣ ቀጣናዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በዝርዝር ተወያይተናል። ምክር ቤታችን አሁን ባለው የጂኦ ፖለቲካ ሁኔታ ውስጥ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ስለሚከበርበት መንገድ ተመልክቷል፡፡ በመደመር መንገድ ወደ ብልጽግና ለመድረስ እየተደረገ ስላለው ጥረትም ገምግሟል። በዓለማችን ላይ እየተፈጠሩ ያሉ ጂኦ ፖለቲካዊ

Read More
Africa Amharic Ethiopia News

የሶማሌ ክልል የሀገር ሽማግሌዎች፣የሀይማኖት አባቶች፣ የጎሳ መሪዎች( ሱልጣኖች፣ኡጋዞችና ገራዶች) እና ምሁራን የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ

አዲስ አበባ ሐምሌ 29 .2017ዓ.ም /ኦገስት 5. 2025 ዓ.ም እንደሚታወቀው የሶማሌ ክልል በተለያዩ ግዜያቶች የተለያዩ ፈታኝ እና አስቸጋሪ ሁኔታዎችን ያሳለፈ ክልል ሲሆን፤ እነዚህ አስቸጋሪ ሁኔታዎች የክልሉን ማህበረሰብ ህልዉናና የአኗኗር ዘይቤን በቀጥታ ተፅዕኖ ያሳደረና ለፖለቲካዊ፣ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ውስጥ የዘፈቀ ሁኔታዎች እንደነበሩ ፀሀይ የሞቀው ሀቅ ነው፡፡ እነዚህ ሁኔታዎች የተፈጠሩት በተለያዩ ግዜያቶች ክልሉን የመሩት የክልሉ የፖለቲካ ልሂቃንና አስተዳደሮች

Read More